Dark
Light
Today: July 26, 2024

Why Lidetu’s Proposal for a Transitional Government Faces Steep Odds

May 14, 2024

Yonas Biru, PhD

It is a well-known adage that skeptical statisticians frequently mention. The idea is that if you provide an infinite number of monkeys with an infinite number of word-processing machines, it is probable that one of them will eventually produce Shakespeare’s Hamlet verbatim. The realm of possibilities extends to even the Prime Minister, the Leader of the Opposition, and other political parties coming to a consensus on establishing a transitional government in the best interest of the nation.

I read Lidetu Ayalew’s two recent documents titled “መቋጫው! የችግራችን ምንጭ፣ ያለንበት ሁኔታ እና የመዳኛው መንገድ!” and “ምን ዓይነት የሽግግር ሒደት? ለምን እና እንዴት? Loosely translated: “The Crisis we are in and the path forward” and “The Need for a Transitional Government: Why and How?” I understand Lidetu has asked Ethiopian social media outlets to foster discussion on the issue. I welcome his initiative for discussion and share my take herewith.

Lidetu’s document is not the sole one circulating regarding this matter. Another document, authored by the Imbylta Group – Congress of Ethiopian Civic Associations (CECA), is also in circulation. Titled “A Citizen-Centered Roadmap for Systemic Political Transition in Ethiopia,” this document has been available since January 17, 2024. Regrettably, its political pulse cannot be detected through any means. The question of whether it is in a state of political dormancy or has met an unannounced demise is yet to be answered.

The document was presented by Professor Berhau Abegaz, an Ivy League trained economist (PhD) and a Wolloye by the grace of God. He was also co-Chair of Prime Minister Abiy Ahmed’s Economic Advisory Council from which I understand he resigned on his own volition. Of the three, the Wolloye credential stands taller, for it is the hallmark of humanity in its totality.

My reaction to Imbylta Group’s proposal was: “Overall, the paper has a lot of substance that can initiate discussion, foster debate and help in the consensus building effort. There are also areas of faulty assumptions and misplaced premises that led to questionable conclusions. Let the discussion and the debate follow.”

Sadly, the document failed to galvanize interest outside of the CECA ecosystem. This is not the group’s fault. ነገረየው “it is the culture, stupid” ነው. Ethiopian intellectuals have not developed the culture to engage themselves in intellectual debate.

 

My two cents worth conclusion regarding Imbylta’s proposal was: The demand for transitional government has failed to materialize for over 50 years and there was not much Imbylta has done to change my mind. On power transfer, the issue of transitional government is thrown around without due attention to its organizational fault lines and political landmines. How it will be established and who will lead it are vexing issues. The document did little if any to chip, chisel, and break the impasse that has persisted over a span of half a century.

 

In my opinion, transitional government is a solution that Ethiopian intellectuals hang their hats on when they fail to develop a viable strategy to tackle the intellectual culture that is the source of all political problems in the country. ነገረየው “it is the culture, stupid” ነው. But the Ethiopian intellectual class (the self-anointed custodian of Ethiopia’s archaic culture) is oblivious to its handicap, by omission or commission.

Transitional governments face insurmountable problem in the present-day Ethiopia because the political arena is polarized and there are numerous military forces in every tribal homeland. Let us face it. It has been nearly a year since people have been trying to bring Fano factions together as one Amhara unit. No success to date.

If we cannot bring Eskinder Nega and Zemene Kassie together to govern the Amhara political universe, how can we bring together Jawar and Eskinder, or Shaleka Dawit ማንይሉታል and Professor ማነውሰሙ Gerba, or Armchair off-duty Oromo- and Amhara-Shene political commissars such as Professors Ezekiel Gabissa and Girma Berhanu to govern Ethiopia?

They will not agree to breath the same air, let alone share the same space to engage in a productive discussion. It is in this light that I read Lidetu’s two documents, totaling close to 70 pages.

Lidetu has done a lot of work and thought through many conflicting thorny issues. I hope it will spark broad discussion. Here are my thoughts.

Lidetu starts with the following two core assumption in his documents.

First: “አገራችን ወደ አዲስ የሽግግር ሒደት እንድትገባ የሚያስችል ዕድል በሦስት ኃይሎች እጅ ውስጥ አለ። የመጀመሪያው ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ናቸው። ሁለተኛው ኃይል ብልፅግና ፓርቲ ነው። ሦስተኛውና የመጨረሻው ኃይል ተቃዋሚው ጐራ ነው።”

Second: “ሁሉም በግራ-ቀኝ ያሉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች የመፍትሄው ሳይሆን የአገራችን ጥፋት አካል ሆነዋል’ ለማለት የሚያስደፍረን ‘ዙሪያው-ገደል’ የሆነ የአገራችን አስቸጋሪ ነባራዊ እውነታ ነው።”

A daring step that Lidetu took (Professor Berhanu as an economist would not) is assigning probability for success based on his objective judgement. He gave the Prime Minister 0% chance to do the right thing. His judgement also included that the PP has a 10% chance to do the right thing. The opposition Oromo, Amhara and Tigray Shene and others get 20% probability that they will do the right thing.

 

Speaking of the PM, PP, and the opposition, Lidetu underlines “እነዚህ ሥስት አካላት አገሪቱን ወደ አዲስ የሽግ ግር ሂደት የማስገባት እድል ያላቸው ኃይሎች ናቸው.” In the meantime, he gives the PM 0% to do the right thing. In fact, in some places, he suggests that chance is less than zero.

 

The Prime Minister

In some areas Ldetu suggests: “በሆነ ‘ተዓምር’ ልቦና ቢያገኝ የብልፅግና አገዛዝ ለሽግግር መንግሥቱ መቋቋም ጥሩ እርሾ ሆኖ ሊያገለግልና የተሻለ ምቹ ሁኔታ ሊፈጥር ይችላል። እነዚህ ሦስት ሁኔታዎች ኢትዮጵያ የተሳካ የሽግግር ሒደት ማካሄድ እንድትችል የተሻለ ምቹ ሁኔታዎች የሚፈጥሩ ናቸው። አሁን ላይ እነዚህ በጎ እርሾዎች ባሉበት ሁኔታ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም ካልቻልን ግን ከዚህ የባሰ እና ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ከገባን በኋላ ይህንን ዕድል መልሰን ልናገኘው አንችልም።”

 

How can the PM with less than 0% likelihood to do the right thing? The confusion comes from Lidetu’s failure to have a clear definition of the current government. In some places the term “government” seems to include both the administrative (PM) and Legislative Branch (PP) organs.

 

Let us look at three critical preconditions that Lidetu highlights and put them on the proverbial commonsense scale to see if they can move the needle toward a viable preliminary government formation.

First, “በአገራችን መካሄድ ያለበት የሽግግር ሒደት ዘላቂ የተኩስ ማቆም ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚካሄድ ድርድርን፣ የሽግግር መንግሥት ከመቋቋሙ በፊት የሽግግር ቻርተር ለማውጣት የሚካሄድ ሒደትን [መቀበል ይኖርበታል].” Reading the document suggests the PM is part of this equation. In this regard, the success for Lidetu’s proposal partly depends on Abiy doing the right thing. But by Lidetu’s own judgment there is 0% chance for it.

 

When I discussed the matter with Lidetu, he indicated that when he talked about the government, his focus is on the legislative branch or at the very least the government without the PM.

 

The Prosperity Party Without the PM

 

Based on our telephone conversation, in the post-Abiy cum Pre-Transitional government, Lidetu highlights four assumptions/conditions.

  • ከዚህበኋላ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም አንድ አማራጭ ሳይሆን የግድ ልንተገብረው የሚገባ የመጨረሻና ብቸኛ አማራጫ ሆኗል።
  • በአገራችንመካሄድ ያለበት የሽግግር ሒደት ዘላቂ የተኩስ ማቆም ስምምነት ላይ ለመድረስ የሚካሄድ ድርድርን፣ የሽግግር መንግሥት ከመቋቋሙ በፊት የሽግግር ቻርተር ለማውጣት የሚካሄድ ሒደትን [መቀበል ይኖርበታል].
  • ሁሉን-አቀፍየሽግግር መንግሥት የማቋቋም አስፈላጊነት ላይ መስማማትን የሚያካትት ሊሆን ይገባል። እነዚህ ስምምነቶች በሙሉ አሁን በስራ ላይ ላለው ፓርላማ ቀርበው እንዲፀድቁ ይደረጋል።
  • በአሁኑወቅት በሥልጣን ላይ የሚገኘው ገዥው ፓርቲ ለሽግግር ሒደቱ መፈጠር ፈቃደኛ በመሆን መንግስታዊ ስልጣኑን [ለመልቀቅ ይስማማል].

We know the PM has a near 100% grip over the PP. In Lidetu’s proposal the outcome will leave the PM with little to no skin in the game other than national interest. But the PM does not understand national interest in English, Affan Amhara or Oromigna. In this regard, the article needs to explain how the PM will be removed and what role the administrative branch plays in the-Post Abiy cum Pre-transitional government.

Even assuming the PM does not have 100% control over PP, the assumption that the PP that has become a rent-seeking monopolistic enterprise will relinquish its grip on the levers of the rent-seeking oligarchy is unrealistic. Even the seemingly low 10% chance proves unrealistically high. I would give it closer to 0%.

The Opposition

Lidetu assumes: “በአገራችን የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎችም በሙሉ የሽግግር መንግሥቱ ተሳታፊ ይሆናሉ። ነገር ግን በቁጥር በርካታ ስለሆኑ በሽግግር መንግሥቱ ውስጥ ሥርዓት ባለው መንገድ ተሳታፊ ለመሆን እንዲችሉ በቅድሚያ አንድ ዓይነት የጋራ አደረጃጀት መፍጠር ይኖርባቸዋል።”

Let us assume there are some 50 opposition parties. Let us also assume 10 to 20 opposition parties can be a part of the transition government. God himself would need to intervene to have 30 opposition parties to voluntarily step aside to give other opposition parties to represent them. Short of God’s intervention, I would give the opposition parties a near zero percent chance of manifesting a self-less behavior.

Could it be assumed that self-preservation will force PP to behave differently if they feel that are manning a sinking ship? It is one thing to suggest that self-preservation will be a strong impetus to dump the PM. It is another to suggest self-preservation will lead them to give up their super-lucrative rent-seeking enterprise. Self-preservation did not encourage Mengistu’s Party or TPLF leaders to do it.

I personally do not share Lidetu’s assertion that “ከዚህ በኋላ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሽግግር መንግሥት ማቋቋም አንድ አማራጭ ሳይሆን የግድ ልንተገብረው የሚገባ የመጨረሻና ብቸኛ አማራጫ ሆኗል.” In my opinion, ruling out a negotiated settlement is not prudent. I hope Lidetu will revisit this issue if he considers revising his draft to clear some of the points I raised above. Why can’t a negotiated settlement work need to be addressed. Its probability of success needs to be compared to the probability of success with a transitional government.

 

My recommendation to the social media news makers is to invite Professor Berhau Abegaz and Lidetu Ayalew to present their perspectives. A zoom conference with Professor Berhanu and Lidetu as guest speaker speakers with two commentators can initiate national dialogue that Lidetu hopes to ignite.

 

 

5 Comments

  1. አይኔን ሰው አማረው ከልቡ ቅን ሆኖ ሃገር የሚያድነው- ሊቀሊቃውን ዮ ፍታሄ ንጉሴ
    እምዬ ኢትዮጲያ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ
    ትውልድ እናት ሃገር ኢትዮጲያ ባለብዙ ዘረፍ ሲወርድ ሲዋረድ የኖረ የፖለቲካ ሴራና ክፋት የነገሰባት ለመሆኑ ታዋቂ የስነጽሁፍ ሰዎችም ሆኑ ባህላዊ ዘይቤዎች ይናገራሉ:: ሊቃውንት ዮፍታሄ ንጉሴ ከስዱን ስደት መልስ የተገደሉበት ምስጢር ውስብስብ ቢሆንም ሚስጥሩ ለንግስት ዘውዲቱ “አነር ገደላቸው” ከሚለው የዶክተር አነር አጣራጣሪ ህክምና ያረፉትን ይጨምራል:: የዮፍታሄንም በጣም የታመኑ የጠቅላይ ቤ/ክ ልጅ ያስረዱን ያው ከሴራ ፖልቲካ ጋር የተያያዘ እርማችን ነው::
    ወደልደቱ ስንመጣ ተስፋ ተጥሎበት በነበረው የምርጫ 1997 ቅንጅት ከብርሃኑ ነጋ ጋር ከንቲባ ልሁን ፓርላማ ልግባ በሚል ፉክክር ያ ሁሉ ወጣት ተስወቶ በባህሉ ጉማ ሳይጠየቅ የወያኔን ፓርላማ ሲያደምቅ ሚድዌስት የኢትዮጲያን ዲሞክራሲ ለማሳየት በወያኔ ተወክሎ ሲመጣ ደህና ልንፋለመው ስንዘጋጅ የነፕሮፌሰር ኤፍሬም አጋሮች ያስመለጡት ጉድ ነው:: ልደቱ ከኬንያ ጀምሮ በወያኔ መመልመሉን የምርጫ 97 CRDA ታዛቢ ፓስተር ከበደ ደጉ የመስክሩበት ዪቱብ ሲሰራጭ ነበር ::ልደቱ በትክክል የወያኔ ተላላኪ መሆኑን የወያኔ ተወካይ ልደቱን ሲሰድብ መለስ ዜናዊ “ወራዳ” ብሎ የሰደበለት ሲሆን ወያኔ ሚኒልክ ግቢ ሲባርር ልደቱ መቀሌ ድረስ ሄዶ ወያኔን በወደዴው ስሙ “ወያኔ” አልለውም ያለ ወያኔን ለማትረፍ ባሜሪካ የተመለመሉት የነዶክተር እሌኒ ፕ/ሮ ኤፍሬም መቀናጆ ዛሬ የኢትዮጲያ ፖልቲካ ተንታኝ መሆኑ”እምዬ ኢትዮጲያ” ያሰኛል:: በወያኔ መንግስት ከተቃዋሚዎች ከደረጁት አንዱ ልደቲ ሲሆን ህዝቡ ከመጀመሪያው ልደቱ ክህደቱ ብሎታል::
    ስለዚህ ለታመመው የኢትዮጲያ ፖለቲካ በትግሉ በብቃት ያለፉ ጤናማ ተንታኞች ይቅረቡ የሚዲያ የትይታ ፖልቲከኞችና ተንታኞች”ለማያውቅሽ ታጠኝ “ያሉት የአለቃ ገብረሃና ሚስትን መግለጫ እጠቀማለሁ ታቀቡ::
    ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው

  2. አይኔን ሰው አማረው ከልቡቅን ሆኖ ሃገር የሚያድነው ሊቀሊቃውን ዮ ፍ ታ ሄ ንጉሴ
    እምዬ ኢትዮጲያ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ
    ትውልድ እናት ሃገር ኢትዮጲያ ባለብዙ ዘረፍ ሲወርድ ሲዋረድ የኖረ የፖለቲካ ሴራና ክፋት የነገሰባት ለመሆኑ ታዋቂ የስነጽሁፍ ሰዎችም ሆኑ ባህላዊ ዘይቤዎች ይናገራሉ ሊቃውንት ዮፍታሄ ንጉሴ ከስዱን ስደት መልስ የተገደሉበት ምስጢር ውስብስብ ቢሆንም ሚስጥሩ ለንግስት ዘውዲቱ ኣአነር ገደላቸው ከሚለው የዶክተር ኣአነር ኣአጣራጣሪ ህክምና ያረፉትን ይጨምራል የዮፍታሄንም በጣም የታመኑ የጠቅላይ ቤክ ልጅ ያስረዱን ያው ከሴራ ፖልቲካ ጋር የተያያዘ እርማችን ነው ወደልደቱ ስንመጣ ተስፋ ተጥሎበት በነበረው የምርጫ ተስፋ የተጣለበትን ቅንጅት ከብርሃኑ ነጋ ጋር ከንቲባ ልሁን ፓርላማ ልግባ በሚል ፉክክር ያ ሁሉ ወጣት ተስወቶ በባህሉ ጉማ ሳይጠየቅ የወያኔን ፓርላማ ሲያደምቅ ሚድዌስት የኢትዮጲያን ዲሞክራሲ ለማሳየት በወያኔ ተወክሎ ሲመጣ ደህና ልንፋለመው ስንዘጋጅ የነፕሮፌሰር ኤፍሬም ኣአጋሮች ያስመለጡት ጉድ ነው ልደቱ ከኬ ንያ ጀምሮ በወያኔ መመልመሉን የምርጫ ታዛቢ ፓስተር ከበደ ደጉ የመስክሩበት ዪቱብ ሲሰራጭ ነበር ልደቱ በትክክል የወያኔ ተላላኪ መሆኑን የወያኔ ተወካይ ልደቱን ሲሰድብ መለስ ዜናዊ ወራዳ ብሎ የሰደበክለት ሲሆን ወያኔ ለሚኒልክ ግቢ ሲባርር ልደቱ መቀሌ ድረስ ሄዶ ወያኔን በወደዴው ስሙ ወያኔ ኣአልለውም ያለ ወያኔን ለማትረፍ ባሜሪካ የተመለመሉት የነዶክተር እሌኒ ፕሮ ኤፍሬም መቀናጆ ዛሬ የኢትዮጲያ ፖልቲካ ተንታኝ መሆኑ እምዬ ኢትዮጲያ ያሰኛል በወያኔ መንግስት ከተቃዋሚዎች ከደረጁት ኣአንዱ ልደቲ ሲሆን ህዝቡ ከመጀመሪያው ልደቱ ክህደቱ ብሎታል ስለዚህ ለታመመው የኢትዮጲያ ፖለቲካ በትግሉ በብቃት ያለፉ ጤናማ ተንታኞች ይቅረቡ የሚዲያ የትይታ ፖልቲከኞችና ተንታኞች ለማያውቅሽ ታጠኝ ያሉት የኣአለቃ ገብረሃና ሚስትን መግለጫ እጠቀማለሁ ታቀቡ ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው

  3. I don’t think God himself bring Ethiopian politicians into a common ground. Afterall a common ground can be achieved ONLY if opposition parties were organized around ‘ideas/ideologies’ that can be compromised. Opposition parties that are organized around a fixed identity politics have nothing to compromise. If that was possible, Ethiopian politics would move some steps forward instead of moving backward against all odds.

  4. ዶ/ር ዮናስ፦
    ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ለምታደርገው አገር-ተኮር ጥረት አመስግኛለሁ። ልደቱን ከመሀድ ደካማ ሚናው ጀምሮ እስክ 1997 ቅንጅት እስካሸነፈበት ምርጫ ብዙ ተንኮል ሲሰራ ስላየሁት፣ ብዙ ጨዋ ሰዎችም የወያኔ ወኪል ነው ብለው ስለሚወቅሱት፣ ፕሮፌሶር መስፍንን እጅ እየነሳ ኢዴፓን የምሁራን ፓርቲ ማስመሰሉንና በቅንጅትም ውስጥ ግን ከብርሀኑ ነጋ ጋር ፉክክር ይዞ፣ አቶ ኃይሉንም ለመፈንቀል ብዙ ይሠራ ስለነበረ ለሥልጣንና ለጥቅም እንጂ ለኢትዮጵያ ቅድሚያ ይሰጣል ብየ አላምነውም። ነገር ግን፣ የዛሬው የልደቱ ሃሳብ ለአገራችን ወሳኝ ነው። ስለዚህ፣ ተማርሁ የሚል ማንኛውም ባለ አገር ነኝ ባይ፣ እንደ ቀላል ጉዳይ ሊያየው አይችልም። መጀመሪያ ባንተው አስተያየት ላይ ሃሳብ ልስጥ።

    አንተ ከሽግግር መንግሥት ይልቅ ከመንግሥት ጋር ድርድር ማድረግ ይሻላል ትላለህ ። ድርድር ሊሠራ የሚችለው በሚተማመኑና ቃላቸውን በሚያከብሩ ተደራዳሪዎች መካከል ነው። በአገራችን በቅርቡ የፕሪቶሪያንና የሽኔን ድርድሮች ሂደትና ውጤት አይተናል። እንደምታውቀው፣ የፕሪቶሪያው ስምምነትማ በ30 ቀን መሣሪያ ርክክብ መፈጸም የነበረበት ቁልፍ ጉዳይ ዛሬም ከዓመት በኋላ አልተፈጸመም። ተደራዳሪዎች ስምምነቱን ላለመፈጸማቸው ብዙ ሰበብ ይደረድራሉ። መሣሪያ ርክክቡ ቢፈጸም ኖሮ፣ ራያና ወልቃይት እንደገና አይወረሩም፣ ከኤርትራ ጋር ፍጥጫ አይኖርም፣ ክቡር ፕሬዚደንት ኢሳያስና ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ መሃመድ አይቃቃሩም፣ የወደብ ጥያቄ ከኢርትራ ወንድሞቻችን ጋር የተሻለ ውጤት ያስገኝ ነበር። ግን፣ ሌላ ዓላማ ወይም ሴራ ሲኖር፣ በዱላ ባይመቱበትም ያስፈራሩበት እንደሚሉት፣ የወያኔ ትጥቅ መፍታት ቀርቶ አማራውን ትጥቅ ብናስፈታ ይሻላላ የሚባል ይመስላል። በዚህ ሁኔታ ስላለን፣ ድርድር አያዋጣም።

    ሌላው ያንተ ተገቢ አስተያየት የልደቱ ሃሳብ አስተዳደሩንና የመንግሥትን መሪ አስወጥቶ የሽግግር መንግሥት አይሳካም ያልኸው ነው። እምቢልታ ባቀረበው አስተያየት፣ የሽግግር ጉባዔው በሥልጣን ላይ ያለውንም መንግሥት፣ ከመጠነኛ የቁልፍ ተቋማት ሹሞች ለውጥ ጋር ወይም ባግባቡ በሽግግር ጉባዔ ቁጥጥር ሥር መሆናቸው ተረጋግጦ ፣ መንግሥትን የሚጨምር ይመስላል። በደቡብ አፍሪቃ የተደረገው በጉባዔው ቁጥጥር ማረጋገጥ ነው።

    መዝጊያው አስተያየትህ፣ የእምቢልታን ፕሮፌሶር ብርሃኑና ልደቱን በአቅራቢነት ከሁለት አስተያየት ሰጪዎች ጋር በዙም (ZOOM) ማወያየት ነው። በጣም ጥሩ ሃሳብ ነው። ግን በሁለቱ አስተያየት ሰጪዎች ምትክ፣ (1) ከዳይስፖራ፣ (2) ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ም/ቤት፣ (3) ከመንግሥት፣ (4) ከፋኖ፣ (5) ከሸኔ፣ በጠቅላላው 5 ቢወያዩ ጥሩ ነው።

    ወደ ልደቱ የሽግግር መንግሥት ስመጣ፣ የ1987 ሕገ መንግሥትና ክልሎች ያለሕዝብ ስምምነት በሁለት ጦረኛ ቡድኖች ስለታወጀልን፣ ይህ አሠራርም ዛሬ ለምናየው መጋደል፣ ውድመት፣መፈናቀልና ስደት ስላበቃን፣ ቆም ብለን ያለፈውን ድክመት ላለመድገም የዛሬው ገዢ ፓርቲም የሚሳተፍበት የሽግግር መንግሥት ማቋቋሙ የሕዝባችንን ሁሉ ተሳትፎና ይሁንታ ለማግኘት ይጠቅማል። ይህን አሠራር፣ አንተም እንዳልኸው፣ እምቢልታ አቅርቦልን ብዙ ውይይትም አላደረግንበትም። ደቡብ አፍሪቃም በ1986ን ዓ.ም. የተደረገው የሽግግር መንግሥት ምሥረታ ምናልባት ለእኛም ሳይበጅ አይቀርም። በብዙ መንገድ ከ1986 ዓ.ም. ደቡብ አፍሪቃ ጋር የሚቀራረብ ሁኔታ አለን። ስለሆነም፣ በሽግግር ጉባዔ ጀምረን፣ እምቢልታ እንዳቀረበው፣ ወደ ሽግግር መንግስት መሄድ የሚቻል ይመስለኛል። ለእምቢልታም ከሞላ ጎደል የሚከተለውን አስተያየት ልኬ ነበር።

    “እንደ አሜሪካ፣ አውሮጳና እስያ አገራት ሕዝቦች እኛም ሰው በመሆናችን፣ ከተደጋጋሚ ራስ-ወለድ ድቅቀትና ኋላ-ቀርነት ተገላግለን አገራችንን ወደ ዕድገትና ቴክኖሎጂ ማማ ለማውጣት፣ ለሽግግር መንግሥት ምሥረታ የሽግግር ጉባዔ አባላት መንገድ ጠራጊ በመሆናቸው፣ የአገር ፍቅርና አርቆ የማየት ጥበብ ካላቸው በሳል ኢትዮጵያውያን፣ ይቺን ከደርግ ዘመን ጀምሮ ተማርን የሚሉ ግልብና ከአፍንጫቸው አርቀው የማያዩ ጉብሎችና ልሂቃን እየተቀባበሉ ያደቀቋትን አገራችንን ለመታደግ፣ እምቢልታ ያቀረባቸውን 6 አስተያየቶች በማስፋፋት፣ የሽግግር ጉባዔ (በፓርቲ ም/ቤት የተመረጡ አባላት፣ ገዢው ፓርቲ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ወያኔ፣ ሸኔ፣ ፋኖና ሌሎችም ቅር የተሰኙ ካሉ ቢሆንስ ?) ተግባር የሚከተሉትን ሊጨምር ይችላል፦
    (1) ሰላምና ጸጥታ ማስከበር ተቀዳሚ ተግባር ነው። ሰላም ሳይኖር መሸጋገር አይቻልም።
    (2) ብሔራዊ ባንክን፣ ገንዘብ ሚኒስቴርን፣ ትራንስፖርትና መገናኛን (ቴሌንና መብራት ኃይልን ጭምር)፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን፣ የመከላከያ ሚኒስቴርንና የክልል ጸጥታ አስከባሪ አካላትን በሽግግር ጉባዔ ቁጥጥር ሥር ማድረግ ያሻል።
    (3) የእናንተው ቁ. (1) – ለመሥሪያ ቤቶች ኃላፊዎችን መሾም። በተጨማሪ፣ የምርጫና የልማት መሠረቶች ወረዳዎች ስለሆኑ፣ ምርጫ በብቃት ለማስፈጸምና ልማትም ለመምራት የሚችሉ የፖለቲካ ወገናዊነት የሌላቸው የወረዳ አስተዳዳሪዎችን መሾም ይገባል። የአሜሪካ ግዛት Secretary of State የምርጫ ኃላፊ እንደሆነው፣ ለኢትዮጵያም ይህ ገለልተኛ የወረዳ አስተዳዳሪ፣ ከጥብቅ መመሪያና ቁጥጥር ጋር፣ የወረዳው ምርጫ አስፈጻሚም መሆን ይችላል።

    (4) የእናንተው ቁ. (4) ላይ፣ የሽግግር ፍትሕ፣ የመሬት ስሪት፣ የተዘረፈ ሀብት ማስመለስና የሕዝብ ቆጠራ አጣዳፊ የሽግግር ጉዳዮች ናቸው አልልም። የፖለቲካ ውሳኔ የሚሹም ናቸው። ግን (ሀ) የክፍለ ሀገራት አከላለል ኮሚሽን ፣ (ለ) የሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ፣ (ሐ) የአስተዳደር ኮሚሽን እና (መ) የምርጫ ኮሚሽን (የምርጫ ፍርድ ቤትንና ከሥሩ ፈጥኖ የሚታዘዘውን ፖሊስ የሚጨምር) አስቸኳይ ስለሆኑ፣ ለእያንዳንዳቸው የሚመጥኑ አባላትና እንዲሁም የጸጥታ ኮሚሽን መሰየሙና ይህ ኮሚሽንም በጉባዔው ሰብሳቢ ቢመራ ይበጃል። ከእነዚህ 5 ኮሚሽኖች መካከል የአስተዳደር ኮሚሽንና የጸጥታ ኮሚሽን ከሁሉም በፊት መቋቋምና ሥራ መጀመር ሲኖርባቸው፣ የክፍለ ሀገራት አከላለል ኮሚሽን ፈጥኖ ተቋቁሞ ክፍለ ሀገራትን ከልሎ፣ የየክፍለ ሀገሩን ወረዳዎችም ተመጣጣኝ አድርጎ ወስኖ የወረዳ ሸንጎ ለሚያስመርጠው ለምርጫ ኮሚሽን ፈጥኖ ማስረከብ አለበት ። የሁሉም ኮሚሽኖች ሥራ የሽግግር ጉባዔ ስምምነት ሊኖረው ይገባል።

    (5) የእናንተው ቁ. (3). የወረዳ የሽግግር ሸንጎ አባላትን በምርጫ ኮሚሽን ቁጥጥር ማቋቋም። ተግባሩም (ሀ) የወረዳ ምርጫና ወረዳ አስተዳዳሪውን መቆጣጠር፣ (ለ) በወረዳ አስተዳዳሪ የሚቀርበውን የወረዳውን ሕዝብ ቁጥር ትክክለኛነት ማረጋገጥና ለክፍለ ሀገራት አከላለል ኮሚሽን ማስተላለፍ ነው።
    (6) የእናንተው ቁ. (5) ። ይህም ለሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን መሪ ሃሳቦችን መስጠት የተባለው ነው። ያለው ሕገ መንግሥት ሕዝብ ባግባቡ ያላሳተፈ የሁለት ጦረኞች (ሕወሀትና ኦነግ) የአገዛዝ መሣሪያ ሆኖ የተቀረጸ ነው። ዛሬ ላይ ስለሚያበጣብጠን የአከላለል መሪ ሃሳብም ሊሰጥ ይገባል።
    (7) የእናንተው ቁ. (2). – በሁለት ዓመት ውስጥ ሕገ መንግሥት ማስረቀቅና ማወጅ። ለማወጅ በምርጫ ኮሚሽን ቀጥታ ቁጥጥር ለወረዳ የሽግግር ሽንጎ ከተመረጡ አባላት መካከል አገር አቀፍ የሽግግር ፓርላማ ማቋቋም አንዱ አማራጭ ነው። አለዚያም፣ በየወረዳው በምርጫ ኮሚሽኑ ቁጥጥር ሥር በተቁቋሙት የወረዳ የሽግግር ሸንጎዎች እንዲጸድቅ ማድረጉም የሕዝብን ተሳትፎ ያለጥርጥር ያሰፋል። ስለሆነም፣ በወረዳ ሸንጎ ከጸደቀም፣ ሕገ መንግሥቱ የሚጸድቀው ስንቱ የወረዳ የሽግግር ሸንጎ ሲደግፈው መሆኑ በረቂቁ ሕገ መንግሥት ውስጥ ይኖራል። ረቂቁ መስተካከል ካለበት፣ ከየወረዳ የሽግግር ሸንጎ በእኩል ቁጥር ከየወረዳው በተመረጡ አባላት የተዋቀረው የሽግግር ፓርላማ ሊያስተካክለውና ሊያጸድቀው ይችላል።
    (8) የእናንተው ቁ.(6) እንደሚለው፣ በጸደቀው ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ነፃና ፍትሐዊ ምርጫ በማድረግ ሽግግሩ ይጠናቀቅ መባሉ ተገቢ ነው።

    ላይ በቁጥር 4 አስቸኳይ አይደሉም ካልኋቸው አራቱ መካከል፣ ሕዝብ ቆጠራ ወሳኝ የዲሞክራሲያዊ ውክልና መሣሪያ ቢሆንም፣ ትክክለኛ የሕዝብ ቆጠራ ለማካሄድ ቢያንስ 2 ዓመት ይወስዳል። አገሪቱ እንደገና በሕዝብ ሙሉ ተሳትፎ ባግባቡ በክፍለ ሀገርና ወረዳ ከተከፈለች በኋላ፣ የክፍለ ሀገራቱ የምርጫ ክልሎች (ወረዳዎች) ካርታ መዘጋጀት አለበት ። ከቀሩት መካከል በተለይ የመሬት ስሪት በሕገ መንግሥቱ ውስጥ የሚወሰን ሲሆን ሌሎቹ ረዘም ያለ የጥናት ጊዜ የሚያስፈልጋቸው ይመስሉኛል። “

    ላይ በቅንፍ ያስገባሁትን በሙሉ አልላክሁም። ግን ከሞላ ጎደል መልዕክቱ ከቁጥር 1 እስከ ቁጥር (8) ያሉት ናቸው። አንተና ልደቱ፣ እኔም ስለሽግግር ወይም ስለድርድር ነው የተወዘወዝነው። ቁልፉ የሽግግር መንግሥት ጉዳይ ለዛሬው ትርምስ ያበቃን የቡድን አከላለልና ሕገ መንግሥት ነው። ለ83 ጎሣ 9 ክልል ፈጥሮ፣ የቀሩትን 74 ጎሣዎች በዘጠኙ ሥር ከትቶና የዘጠኙ ተገዢ አድርጎ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 8(1) እንደቀረበው፣ የብሔር ብሔረሰቦች ሉዓላዊ ሥልጣን ባለቤት መሆን የተባለው ድንጋጌ ቅዠት ነው። የ ZOOM ውይይት በአከላለና ሕገ መንግሥት ላይ ቢቀድም አይሻልም ?
    ለተሳትፎህ አመሰግናለሁ ።

  5. Forgive me Dr. Yonas a person with your caliber do not waste time with trash like Lidetu Ayalew. Do not elevate him to higher level by penning his name as if he is a somebody. Anything with Lidetu is a non-starter. He is a an agent of multiple handlers. For genuine Ethiopians who loves their country, they should avoid him let alone taking his unsolicited advice. He has done enough damage to the ancient country already. Let him go and live in Tigray wearing his female dress with his old lovers. Do not let him play on your backyard. Yes I said it. You fool me once…….

Leave a Reply

Your email address will not be published.

The Horn of Africa States: The Failures of the UN Systems in the Region
Previous Story

The Horn of Africa States: The Failures of the UN Systems in the Region

What Do Ethiopia and Vietnam Have in Common? An essay on humanist social and economic development
Next Story

What Do Ethiopia and Vietnam Have in Common? An essay on humanist social and economic development

Latest from Blog

A New Approach for Lasting Peace in Sudan – OpEd

By Arlene Schar and Dr. David Leffler Despite ongoing efforts to resolve tensions and stabilize Sudan, longstanding divisive issues remain largely unresolved, and civil war persists. Achieving a sustainable and lasting peace remains
Go toTop