Search
Close this search box.
Archives

The Habesha: Latest Ethiopian News, Analysis and Articles

English French German Hebrew Swedish Spanish Italian Arabic Dutch

Sport: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለወሳኙ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛሉ

(ወርልድ ስፖርት) በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄው 3ኛው የቻን ውድድር ተሣታፊ የሚያደርገውን ትኬት ለመቁረጥ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ቅዳሚ ለሚደርገው ወሣኝ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለዚህ ጨዋታ ስኳዳቸውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ከቡድኑ ተቀንሶ የነበረው ኡመድ ኡክሪ ለክለቡ ተሰልፎ በተጫወተባቸው ጨዋታዎች ያሣየውን ድንቅ አቋም ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ጠርተውታል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለሩዋንዳው ወሣኝ ጨዋታ የመረጧቸው ተጨዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ግብ ጠባቂዎች
ጀማል ጣሰው፤ ሲሳይ ባንጫና ሳምሶን አሰፋ
ተከላካዮች
ደጉ ደበበ ፤አይናለም ሀይለ ፤አበባው ቡጣቆ ፤ስዩም ተስፋዬ ፤ብርሀኑ ቦጋለ ፤ቶክ ጀምስ ፤ሳላዲን በርጊቾ ፤ሞገስ ታደለ
አማካዮች
አዲስ ህንፃ፤ተስፋዬ አለባቸው፤ሽመልስ በቀለ፤ምንያህል ተሾመ፤በሀይሉ አሰፋ
አጥቂዎች
አዳነ ግርማ፤ኡመድ ኡክሪና ዳዊት ፈቃዱ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top