Dark
Light
Today: March 20, 2025

Sport: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለወሳኙ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛሉ

July 24, 2013

(ወርልድ ስፖርት) በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄው 3ኛው የቻን ውድድር ተሣታፊ የሚያደርገውን ትኬት ለመቁረጥ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ቅዳሚ ለሚደርገው ወሣኝ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለዚህ ጨዋታ ስኳዳቸውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ከቡድኑ ተቀንሶ የነበረው ኡመድ ኡክሪ ለክለቡ ተሰልፎ በተጫወተባቸው ጨዋታዎች ያሣየውን ድንቅ አቋም ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ጠርተውታል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለሩዋንዳው ወሣኝ ጨዋታ የመረጧቸው ተጨዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ግብ ጠባቂዎች
ጀማል ጣሰው፤ ሲሳይ ባንጫና ሳምሶን አሰፋ
ተከላካዮች
ደጉ ደበበ ፤አይናለም ሀይለ ፤አበባው ቡጣቆ ፤ስዩም ተስፋዬ ፤ብርሀኑ ቦጋለ ፤ቶክ ጀምስ ፤ሳላዲን በርጊቾ ፤ሞገስ ታደለ
አማካዮች
አዲስ ህንፃ፤ተስፋዬ አለባቸው፤ሽመልስ በቀለ፤ምንያህል ተሾመ፤በሀይሉ አሰፋ
አጥቂዎች
አዳነ ግርማ፤ኡመድ ኡክሪና ዳዊት ፈቃዱ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

Saint George wins Stadi Mali 2:0 in Confederation Cup

Next Story

Google honors Abebe Bikila with doodle

Latest from Blog

A plea to Eskinder Nega

By Allelign Sisay I recall one of your interviews about the Judgment of Solomon (1 Kings 3:16-28). In it, you urged Ethiopians to act in the spirit of the wise king and

Breaking the Chains of Tribalism

Dula Abdu Mohamud A. Ahmed (Prof.) as an ​ individual or an organization promoting Sustainable programs through the OWS Development Fund, located in the Somali region of Ethiopia suggests that ethnic federalism
Go toTop