ፕሮፌሰር መስፍን “ኑዛዜ” በተሰኘ ግጥም ያልተጠበቀ ጥያቄ ትተውልን አልፈዋል። ኑዛዜአቸውን ይፋ ያደረጉት ሰኔ 2005 ዓ.ም. በ “የሚወለዱበት … መሬት” ጽሑፋቸው ነው። “በራሴ በኩል አውጥቼ አውርጄ ውሳኔ ላይ ከደረስሁ ቆይቻለሁ፤ መቀበር አልፈልግም …
ተጨማሪOctober 2,2020 ምትኩ አዲሱ ፕሮፌሰር [መስፍን] ከሞት አፋፍ መትረፋቸውን፣ “ጻዕረ ሞትና መስፍን ወልደ ማርያም” በሚል ርእስ አስነብበዋል። ያለእረፍት ከሞት ጋር ግብግብ ለኢትዮጵያውያን እንግዳ ባይሆንም፣ የፕሮፌሰርን ልዩ የሚያደርገው ሳይቆጠቡና ሳይታክቱ አሳባቸውን ማገናዘብና መግለጽ
ተጨማሪየሞተው ማን እንደሆነ እንጉርጉሮ በተሰኘው የግጥም መጽሐፋቸው ውስጥ በተካተተው “ሞት” በሚለው ግጥማቸው በግልጽ አስፍረዋል። ግጥሙ የተጻፈው ከ40 አመታት በፊት ቢሆንም ዛሬያችንን ወይም የዛሬዎቹን ኢትዮጵያውያን በትክክል ይገልጸናል። የሞት ደረጃ ካለውም ያን ጊዜ ሞትን
ተጨማሪ“ታሪክን ማወቅ አንድ ነገር ነው።የታሪክን ጥቅም መረዳት ደግሞ ሌላ ነገር ነው።ታሪክን መሥራች ከሆኑ ህዝቦች መሀከል የምንገኝ ብንሆንም የታሪክን ጥቅም ባለመረዳትና ታሪካችንን ባለማወቅ ተወዳዳሪ የሌለን ሳንሆን አንቀርም።አሁን ደግሞ ከዛም አልፈን ታሪክን በመካድ
ተጨማሪሀገራቸው ኢትዮጵያን ለቀው አሜሪካ ሀገር የገቡት ገና ታዳጊ እያሉ ነው። በአሜሪካ ሀምሳ አመታት አካባቢ ቢኖሩም በዚህ ሁሉ ዘመን የኢትዮጵያ ዜግነታቸውን አልጣሉም። በመንፈስ ኢትዮጵያዊ መሆን ብቻ ሳይሆን ዶክተር ዮናስ የኢትዮጵያን ፓስፖርት አልቀይርም ማለታቸው
ተጨማሪበአቻምየለህ ታምሩ ቢትወደድ አያሌው መኰንን በ፲፰፻፺፩ ዓ.ም ሕዳር ፳፯ ቀን በቀድሞው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት በባሕር ዳር አውራጃ በአቸፈር ወረዳ አሹዳ አቦ በተባለች ቀበሌ ከአባታቸው ከፊታውራሪ መኰንን ዋሴና ከእናታቸው ከወይዘሮ የውብዳር ንጉሤ የተወለዱ
ተጨማሪበዳዊት ሳሙኤል ከበርሊን ከተማ በወቅቱስ ምን ዘግናኝ ወንጀል ተፈጽሟል? ወይ ግዜ እንዴት ይሮጣል! ፕሮፌሰር ከሞቱ 21 አመት ሆናቸዉ፣፣ አረጀሁእንዴ? ብየ ራሴን ጠየኩኝ፣፣ የቀብራቸዉ ሂዴት ለኔ ትናንት እነደተፈፀመ ድርጊት ሁኖ ነበር የሚሰማኝ፣፣ ጊዜዉ
ተጨማሪ“የምንሞትለት፣ የምንገላታለት ጨዋው ሰፊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፌስ ቡክ ላይ የለም፡፡ እየራበው የሚያበላ፤ ጨዋ፤ ምሰኪን ሕዝብ አለ፡፡” አንዱአለም አራጌ
ተጨማሪ( ከሶሥት ዓመታት በፊት የፕሮፌሰር አሥራት አጽም ከባለወልድ ቤተክርሥቲያን ወደ ስላሴ ቤተክርሥቲያን ሲዛወር በጋሻው መርሻ ተጽፎ በዶክተር ያዕቆብ ኃይለማርያም የቀረበ! ) አስራት ወልደዬስ ከአባታቸው ከአቶ ወልደዬስ አልታዬና ከእናታቸው ከወይዘሮ በሰልፍይዋሉ ፤ ጽጌ
ተጨማሪእኔና ፕሮፌሰር አስራት፤ እሱም እኔም ሳናስበው አስተማሪዬ እንዴት በሽተኛዬ እንደሆነ ዶ/ር አበበ ሐረገወይን ከዓመት በፊት ከጣፉት የተወሰደ ነው) ————— ፕሮፌሰር አስራት በጣም የምናከብረውና የምንፈራው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የቀዶ ጥገና መምሕራችንና በኋላም ዲናችን
ተጨማሪጀነራል ጃገማ ኬሎን ታዉቋቸው እንደሆነ አላውቅም፤ ግን ጄነራሉ ገና በዐሥራ አምስት ዕድሜያቸው አካባቢ፣ ኢጣልያን ሀገራችንን ከወረረ በኋላ፣ ሽማግሌና ሕፃን ሳይለይ ሲገድል፣ ያገሩን ሀብት ሲዘርፍ፣ ሚስት ሲደፍር፣ ያልተከለውን ዛፍ ለገበያው ሲቈርጥ፣ ያላሳደገውን ፈረስ
ተጨማሪበአሁኑ ጊዜ በአገራችን ኢትዮጵያ ትላንት የነበሩትን በጋራ የተሰሩ መልካም ታሪኮቻችንን አብዝተን ከማስተማር ይልቅ የበፊት ቁርሾዎች ላይ በማተኮራችን ወንድም በወንድሙ ላይ ጨክኖ የብዙ ወገኖች ደም እየፈሰሰ ነው። ብዙዎች ተፈናቅለዋል። የዘርና የጎሳ ግጭቶች፣ መቃቃሮችም
ተጨማሪይህንን ለመንደርደሪያነት የተጠቀምኩበትን ስንኝ (ግጥም መጀጀሪያ) የተዋስኩትና ስሙን ብቻ የለወጥኩት የተገጠመላቸው የጥንቱ አርበኛ ለነበሩት ለአፄ ዮሐንስ ነበር:: እኔ ደሞ አገራችንን ኢትዮጵያን ከሀያ አመታት በላይ መርተዋትና በመጨረሻም ለሦስት ክንድ መሬት የበቁት ነፍሳቸውን ይማረውና
ተጨማሪድምፃውያን ማኅሙድ አሕመድና ዓሊ ቢራ እሑድ ሜይ 14 – 2017 በሜልበርን የሥነ ጥበብ ማዕከል ለታዳሚዎቻቸው የሙዚቃ ድግሶቻቸውን ያቀርባሉ። የሙዚቃ ዝግጅቶቻቸውን አስመልክቶ ከድምፃውያኑና አስተባባሪው ጋር፤ እንዲሁም የሙዚቃ አፍቃሪዎቻቸውን አክለን ተነጋግረናል። የጋራ የትዝታ ተግባቦቶች
ተጨማሪ