የጁንታው ከፍተኛ አመራሮች በመከላከያና የጸጥታ ሃይሎች ትብብር መያዛቸው ትላንት መገለጹ ይታወቃልJanuary 9, 2021January 9, 20212 mins read የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪው ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የጥፋት ቡድኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትናንትናው እለት ገልጿል።የመከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ እንደገለፁት፣ የጁንታው ቁንጮ አመራር ስብሃት ነጋ ከተደበቀበት ለሰው ልጅ እጅግ አስቸጋሪ የሆነ ሰርጥ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን መግለጻቸው አይዘነጋም።እነዚሁ የጁንታው አመራሮች ከታች በምስሉ የሚታዩት ናቸው።Ethiopian News Agencyሀሃሳብ እና አስተያትዎን ይስጡ Cancel replyYour email address will not be published. This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed. You might be interested in January 16, 2021 ጠቅላዩ “የኦሮሞን ጥያቄ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እየሰራን ነው” ሲሉ እኛ የሚገባን?!? – ተፈራ ወንድማገኝ January 16, 2021 ሶስትህም አማራ ክንድህን አጣምረህ እንደ ጀግና አያቶችህ የሚበላህን አውሬ መከላከል ይኖርብሃል! January 16, 2021January 16, 2021 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የባሕርዳር ሀገረ ስብከት ለመተከል ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ January 16, 2021 በህወሀት መሪዎች ላይ ምርመራን እንዲካሄድ ክስ እንዲመሰረት ሰለመጠየቅ